Fitsum Arega
6,059 posts
DG Ethiopian Diaspora Service/ FMR Ambassador of #Ethiopia to the U.S. & Canada/Facebook/Instagram: fitsum.aregaa
Ethiopia
Joined November 2017
- “Ethiopia is an Ally, Not an Enemy.” The sign at today’s DC rally, where Ethiopian diaspora & friends made their voices heard, says it all. We urge our US colleagues to support the Ethiopian Gov’t in its fight against the TPLF terrorist insurgency. PHOTO: Dereje Clearphoto
- Thank you Dr. Menbere Aklilu for your generous gift of $50 thousand to help our people in need. My pleasure talking to you earlier. You are an inspiration to all of us. When we come together as Ethiopians, nothing can stop us. Let’s join hands to help #Ethiopia.
00:00
00:00- ኢትዮጵያ ከውስጥና ከውጭ የገጠማትን ፈተና በልጆችዋ መስዋዕትነት ድል ተቀዳጅታ ዛሬ ላይ ደርሳለች:: ለዚህም ታሪክ ምስክር ነው:: የአሁኑ ትውልድም ይህንኑ በጀግንነት እያስቀጠለ ነው:: እውነት ስለያዘ ድልም ይቀዳጃል! እናመሰግናለን አምባሳደር ታዬ!
00:00 - በዲ.ሲ. እና አካባቢው የሚገኙ አርቲስቶቻችን "እኛም ለሃገራችን" በሚል በአካልና በኦንላይን ወገናችንን የማጀገንና ገንዘብ የማሰባሰብ ፕሮግራም በመካሄድ ላይ ይገኛል! ለረዳችሁ እያመሰገንን ሌሎችም እድትሳተፉ እናበረታታለን! #Ethiopia ታሸንፋለች!
00:00 - More than 1,000 trucks that traveled to Tigray, including 203 trucks end of November/2021 to deliver aid did not return & they are being used by the TPLF terrorists to transport their militants. The silence of the international community is deafening.
- ኢትዮጵያን ለማተራመስ፣ ኢትዮጵያን ለማፈራረስ ሌት ተቀን ከውስጥም ከውጭም ተቀናጅተው የሚሰሩ ጠላቶቿ መቼም አይሳካላቸውም! ኢትዮጵያ በልጆችዋ ጥረት ታፍራና ተከብራ ትኖራለች! #Ethiopia
- በዳላስ ቴክሳስ ኢትዮጵያውያን ለ2ኛ ጊዜ በሽብርተኛው ህወሃት ቡድን የተፈናቀሉ ወገኖችን ለመርዳት $305,000 በመለገስ አዲስ ሪከርድ አስመዝግበዋል! አስተባባሪዎችን፣ አርቲስቶችንና ቸር ለጋሾችን እጅግ እናመሰግናለን! አይዞን ወገኔ! አይዞሽ #Ethiopia
00:00 - በሻርለት N.C ከወገኖቼ ጋር በኢትዮጵያ የተፈናቀሉ ወገኖችን ለመርዳት ድጋፍ ለማሰባሰብ ስንዘጋጅ ኢትዮጵያን ከሚያውቅ አሜሪካዊ ጋር ተገናኝቼ ነበር! ኢትዮጵያን የሚያውቃት ሁሉ እንዲህ ይወዳታል እንዲህም ያከብራታል! #Ethiopia #GreatEthiopianHomeComing
00:00 - A journey of a thousand miles started today. My daughter started walking. She shouted & expressed her joy in her own way. After many struggles to see her ‘flying’ was thrilling. Let's not give up. We can do it! #StaySafe!
00:00 - I recently sent an op-ed to the editor of the New York Times in response to its false article. I was ignored! Let’s See the Proof of “Ethnic Cleansing” in Ethiopia, New York Times! | by Ambassador Fitsum Arega of Ethiopia | Mar, 2021 | Medium
- My wife & I’m very pleased to get a baby girl today. Thanks AA Women & Children Bearuo. “Adoption is when a child grew in its mommy's heart instead of her tummy.” Adoption is a blessing when done right. Let’s us cooperate. Let’s share love. Let’s do it & do it right! #Ethiopia
- በዳያስፖራ የሚገኙ ወገኖች ለቤተሰብም ሆነ ለሌላ ጉዳይ ገንዘብ ወደ ኢትዮጵያ ሲልኩ በህጋዊ መንገድ ብቻ በመጠቀም ኢትዮጵያን ከጥፋት እንታደግ በሚል በመንግስት ለቀረበው ጥሪ ድጋፋቸውን እየገልጹ ነው! ህጋዊነት ለራስም ለአገርም ዋስትና ነው!






